ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 50:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የሴኤር ተራራ ሠፋሪዎች፥ ፍልስጥኤማውያንና በሴኬም የሚኖረው ማስተዋል የጐደለው ሕዝብ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 እነዚህም በሰማርያና በፍልስጥኤም ተራራ የሚኖሩ፥ በሰቂማ የሚኖሩ የአሞሬዎንም ሰዎች ናቸው። ምዕራፉን ተመልከት |