Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 50:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

22 በየትኛውም ቦታ፥ የታላላቅ ሥራዎችን ፈጣሪ፥ ከእናታችን ማሕፀን ጀምሮ ሕይወታችንን የታደገውን፥ በምሕረቱም የሚጠብቀንን፥ የሁሉንም አምላክ አመስግኑ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

22 አሁ​ንም በሁ​ሉም ቦታ ብዙ ተአ​ም​ራት የሚ​ያ​ደ​ር​ገ​ውን፥ ከእ​ና​ታ​ችን ማኅ​ፀን ጀምሮ ዘመ​ና​ች​ን​ንም የሚ​ያ​ረ​ዝ​መ​ውን፥ እንደ ቸር​ነ​ቱም ይቅ​ር​ታ​ውን የሚ​ያ​ደ​ር​ግ​ል​ንን፥ የሁ​ሉን ፈጣሪ አመ​ስ​ግ​ኑት።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 50:22
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች