Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 46:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 መሳፍንቱም ሁሉ እያንዳንዳቸው ሲጠሩ፥ ልባቸው ያልሸፈተ፥ በጌታም ላይ ጀርባቸውን ያላዞሩ፥ መታሰቢያቸው የተባረከ ይሁን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 በየ​ስ​ማ​ቸው የተ​ጠሩ የእ​ስ​ራ​ኤል መሳ​ፍ​ንት፥ ልቡ​ና​ቸ​ውም ያል​ሰ​ሰነ ሰዎች ሁሉ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ያል​ተ​ዉት ሰዎች ሁሉ፥ ስም አጠ​ራ​ራ​ቸው የተ​ባ​ረከ ይሁን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 46:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች