ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 4:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 በጭንቅ ያለ ሰው ሲለምንህ እምቢ አትበለው፤ ፊትህን ከድሆች አትመልስባቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 በሚያገለግልህም ቤተ ሰብህ ላይ አትቈጣ፤ ከድሃም ፊትህን አትመልስ። ምዕራፉን ተመልከት |