ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 36:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ከተማ ለከተማ የሚራወጠውንና የታጠቀውን ሌባ የሚያምን ይኖራልን? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ወንድ ሁሉ ሚስት ያገባል፤ ነገር ግን ከሴት የምትሻል ሴት አለች። ምዕራፉን ተመልከት |