ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 36:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 በመጀመሪያ የፈጠርኻቸውን አንጻቸው፤ በስምህ የተተነበየውን ሁሉ ፈጽም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 የክፋት ተቃራኒዋ በጎነት ናት፤ የሞትም ተቃራኒዋ ሕይወት ናት፤ እንደዚሁ የጻድቅ ተቃራኒው ኃጥእ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |