ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 35:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በሙሉ ልብ የእግዚአብሔር አገልጋይ የሆነ ሰው ተቀባይነትን ያገኛል፤ ልመናውም እስከ ሰማይ ይደርሳል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 እግዚአብሔርን የሚፈሩት ሰዎች ፍርድን ያገኛሉ፤ በእኩለ ቀንም ተበቅሎ ጠላቶቻቸውን ያጠፋላቸዋል። ምዕራፉን ተመልከት |