ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 34:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ሕልሞች ከመስተዋቶች አይለዩም፤ የፊትህ ነጸብራቅ መልሶ ያይሃል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ባለጸጋ ገንዘብ ያደልብ ዘንድ ይዞራል፤ ባረፈም ጊዜ በጥጋብ ደስ ይለዋል። ምዕራፉን ተመልከት |