ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 34:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ከድሆች ሀብት ተነጥቆ የሚቀርብ መሥዋዕት፥ ልጁን በአባቱ ፊት እንደ መሠዋት የከፋ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 መጥኖ የሚመገብ ሰው እንቅልፉ ጤና ነው፤ ከእንቅልፉም በጧት በነቃ ጊዜ ሆዱን አይከብደውም፤ ለማይጠግብ ለስሱ ሰው በሽታው ቍንጣን፥ ጓታና ብስና ነው። ምዕራፉን ተመልከት |