ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 33:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በሕይወት ዘመንህ፥ ለልጅህም ሆነ ለሚስትህ፥ ለወንድምህም ሆነ ለወዳጅህ፥ ባንተ ላይ ሥልጣንን አትስጣቸው። ሐብትህንም ቢሆን ለማንም አትስጥ፤ ድንገት እንኳ ብትቆጭ፥ መልሱልኝ ብለህ መጠየቅ ይኖርብሃልና። ምዕራፉን ተመልከት |