ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 31:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ብዙ ሰዎችን ስላጠፋ ወይን ጠጅን አትድፈር። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 የድሃ ሕይወቱ ምጽዋት መለመን ነው፤ እምቢ ያለው ሰው ግን ነፍሰ ገዳይ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |