ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 31:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በሥርዓት እንዳደገ ሰው የቀረበልህን ተመገብ፤ ምግቡን አትጐስጐስ፤ መጠላት ታተርፋለህና። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰውን የሚያስፈራው የለም፤ እርሱ አለኝታው ነውና አይደነግጥም። ምዕራፉን ተመልከት |