ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 31:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ሀብት የሚያመጣው የእንቅልፍ እጦት፤ ሰውነት ያከሳል፤ የሚያስከትለው ጭንቀትም እንቅልፍ ያባርራል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ሰነፍ ሰው ግን ሐሰትን በከንቱ ተስፋ ያደርጋታል፤ ሕልምም ሰነፍ ሰውን ያስደነግጠዋል። ምዕራፉን ተመልከት |