ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 30:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ልጅህን አሞላቅ፥ ያስደነግጥሃል። ከእርሱ ጋር ተጫወት፥ ያሳዝንሃል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ልጅህን ካቀማጠልኸው ይበረታታብህ ዘንድ ይመለሳል፤ ከእርሱም ጋር ብትጫወት ያሳዝንህ ዘንድ ይመለሳል። ምዕራፉን ተመልከት |