ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 30:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ልጁን የሚወድ ሁሉ አዘውትሮ ይቀጣዋል፤ ለወደፊትም በልጁ ይደሰታል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ልጁን የሚወድ ሰው በፍጻሜው በእርሱ ደስ ይለው ዘንድ፥ ልጁን መቅጣትን ቸል አይልም። ምዕራፉን ተመልከት |