ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 3:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 አስተዋይ ልቦና ምሳሌዎችን ያሰላስላል፤ ንቁ ጆሮ የጥበበኛ ምኞት ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)29 ምጽዋትን ለሚሰጥ ሰው በመጨረሻ ይታሰብለታል፤ በሚሰነካከልበትም ጊዜ መጠጊያን ያገኛል። ምዕራፉን ተመልከት |