ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 29:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 ኃያላኑን ከቤታቸው አባርሯል፤ በባሕር ማዕበልም ውስጥ ጥሏቸዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 መዋስ ብዙ ደጋግ ሰዎችን አሳዘነ፤ እንደ ባሕር ማዕበልም አወካቸው፤ አርበኞች ሰዎችንም አሳታቸው፤ ወደ ባዕድ ሕዝብም አሳደዳቸው። ምዕራፉን ተመልከት |