ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 28:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ሦስተኛዋም ምላስ የብዙዎችን ሰላም አናግታለች፤ ከሀገር ሀገርም እንዲሰደዱ ምክንያት ሆናለች፤ ከተሞችን አውድማለች፥ የታላላቶቹን ቤት አፍርሳለች። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ነገረ ሠሪ አንደበት ብዙ ሰዎችን አወካቸው፤ ከሕዝብም ወደ ሕዝብ አሳደዳቸው። የጸኑ ከተሞችንም አፈረሰ፤ የመኳንንቱንም ቤት ጣለ። ምዕራፉን ተመልከት |