ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 27:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ዛፉ የሚበቅልበት የአትክልት ሥፍራ፥ በሚያፈራው ፍሬ ይመዘናል፤ የሰዎችንም ስሜት ቃላቸው ያጋልጣል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ተክል የሚጠብቅ ሰው ፍሬውን ያያል፤ እንዲሁም የሰው ነገሩ የልቡናውን ፈቃድ ይገልጥበታል። ምዕራፉን ተመልከት |