ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 27:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ከእጅህ እንዳመለጠች ወፍ፥ እንዲሁ ባልንጀራህ አምልጦኃል፤ ዳግመኛም ልትይዘው አትችልም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ወፍ ከእጅህ እንደምታመልጥ፥ እንዲሁ ወዳጅህ ከአንተ ያመልጣል። ምዕራፉን ተመልከት |