ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 26:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ክፉ ሚስት በትክክል እንደማይገጥም ቀምበር ናት፤ እርሷን ለመግራት መሞከር ጊንጥ እንደ መያዝ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ክፉ ሴት ውልቅ ውልቅ እንደሚል፥ እንደ በሬ ቀንበር ናት፤ እርስዋንም የሚይዝ ሰው ጊንጥ እንደሚጨብጥ ሰው ነው። ምዕራፉን ተመልከት |