ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 26:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 በሴት የምትቀና ሴት ግን የልብ ቁስል ናት፤ ይህም የምላስ መቅሰፍት ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 ባሏን የምታስቀና ሴት የልብ ቍስል ናት፤ የሰውነትም ኀዘን ናት፤ በክፉ ሁሉ የምትስተካከል የምላስ ጅራፍ ናት። ምዕራፉን ተመልከት |