ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 24:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ከሁሉ አስቀድሞ እኔን ከዘላለማዊነት ፈጠረ፤ ለዘለዓለምም እኖራለሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ዓለም ሳይፈጠር ወለደኝ፥ ለዘለዓለሙም ከእርሱ አልለይም። ምዕራፉን ተመልከት |