ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 24:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 ከንጋት ጀምሮ ምክር እንዲያበራ፥ ብርሃኑንም በስፋትና በርቀት እንዲፈነጥቅ አደርጋለሁ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ዳግመኛም ጥበብን እንደ ጥዋት አበራታለሁ፤ እስከ ሩቅም ድረስ ብርሃንዋን አሳያለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |