Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 24:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 እንደ ቀረፋ፥ እንደ ሜሮንም ዛፍ፥ መልካም መዓዛዬን ሰጠሁ፤ እንደ ምርጥ ከርቤ፤ እንደ ልባንጃ ጥሪኝና ኦኒካ እንደሚባል ሽቶ፥ በድንኳኑ እንደሚጨሰው ዕጣንም፥ ጣፋጭ ሽዬን ታገሥሁ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 መዓ​ዛ​ዬም እንደ ቀና​ን​ሞ​ስና እንደ ደር​ሶኒ ሽቱ የተ​ወ​ደደ ሆነ፤ መዓ​ዛ​ዬም እን​ዳ​ማረ የሽቱ መዓዛ ሆነ፤ እንደ ልባ​ን​ጃና እንደ ጥርኝ፥ ሰጡ​ቃጤ እን​ደ​ሚ​ባል ሽቱም፥ በደ​ብ​ተራ ኦሪት እን​ዳለ እንደ ነጭ ዕጣን መዓ​ዛም የተ​ወ​ደደ ሆነ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 24:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች