ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 23:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ልጆች ሆይ! ትምህርቴን አድምጡ፥ እርሱን የሚፈጽም ከቶውንም በወጥመድ አይገባም። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ልጆች ሆይ፥ የአንደበቴን ምክር ስሙኝ፤ ቃሌን የጠበቀ አይሰነካከልም፤ አንደበቱንም የጠበቀ አይወድቅም። ምዕራፉን ተመልከት |