Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 23:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ሁልጊዜ የሚምል ሰው በኃጢአት የተሞላ ነው፤ ምንጊዜም ከቤቱ መቅሠፍት አይጠፋም። እርሱ ከበደለ ኃጢአቱ በራሱ ላይ ይወድቃል፤ ካለመጠንቀቅ የፈጸመው ከሆነ ደግሞ፤ ኃጢአቱ ድርብ ይሆንበታል። በሐሰት ከማለ ይቅርታ አይደረግለትም፤ ቤቱም በመቅሠፍት ይሞላል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 መሐ​ላን የሚ​ያ​በዛ ሰው ኀጢ​አቱ ብዙ ነው፥ ከቤ​ቱም መቅ​ሠ​ፍት አይ​ር​ቅም፤ ቢያ​ረ​ጅም ኀጢ​አቱ አይ​ተ​ወ​ውም፤ ቸል ቢልም ኀጢ​አቱ እጥፍ ይሆ​ን​በ​ታል፤ ፍዳው በቤቱ ሞል​ት​ዋ​ልና ስለ ማለ እው​ነ​ተኛ አይ​ባ​ልም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 23:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች