Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 23:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 በቅርብ የሚቆጣጠሩት አገልጋይ ሰንበር እንደማያጣው ሁሉ፥ በእርሱ የሚምልና ስሙንም የሚጠራ ሰው ከቶውንም ከኃጢአት አይነጻም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ሁል​ጊዜ እየ​ተ​መ​ረ​መረ የሚ​ገ​ረፍ ባሪያ ቍስሉ እን​ደ​ማ​ይ​ደ​ርቅ፥ እን​ደ​ዚሁ ሲምል ሁል​ጊዜ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ስም በሐ​ሰት የሚ​ጠራ ሰው ከኀ​ጢ​አት አይ​ነ​ጻም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 23:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች