ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 22:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ብርሃኑን ላጣው ለዚያ ለሞተ ሰው አልቅስ፤ አእምሮው ላጣው ለዚያ ለሞኝ ሰው አልቅስ። ለሞተውና ላረፈው ብዙ እንባ አታፍስ፤ የሞኝ ሕይወት ከሞት የከፋ ነውና። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሰዎች ስለ ሞተ ሰው ሰባት ቀን ያለቅሱለታል፤ ለሰነፍና ለኀጢአተኛ ግን በሕይወት ዘመኑ ሁሉ አልቅስለት። ምዕራፉን ተመልከት |