ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 21:22 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 ሞኝ ሰው እግሮቹን ወደ ቤት ለማስገባት ይጣደፋል፤ አዋቂ ሰው ግን በትሕትና ቀስ ብሎ ይገባል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ያላዋቂ ሰው እግር ፈጥና ወደ ቤት ትገባለች፤ በትምህርት የተፈተነ ሰው ግን የሰውን ፊት ያፍራል። ምዕራፉን ተመልከት |