ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 21:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ሞኝ ሰው ድምፁን ከፍ አድርጐ ይስቃል፤ አዋቂ ሰው ግን ያለ ድምፅ ፈገግ ይላል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 አላዋቂ ሰው በሳቀ ጊዜ ቃሉን ከፍ ያደርጋል፤ ብልህ ሰው ግን በጭንቅ ከንፈሩን ፈገግ ያደርጋል። ምዕራፉን ተመልከት |