ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 18:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ለማንም ቢሆን ሥራዎቹን ሁሉ የማወቅን ሥልጣን አልሰጠም፥ ድንቅ ሥራዎቹንስ ሊመረምር የሚችል ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 ከሀሊነቱንስ ማን መርምሮ ያውቃል? ቸርነቱንስ ማን ጠንቅቆ ይናገራል? ምዕራፉን ተመልከት |