ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 16:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ጥንታውያኑን ግዙፎች እግዚአብሔር ይቅርታ አላደረገላቸውም፤ በኃይላቸውም ተኩራርተው በእርሱ ላይ አምፀዋልና። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 በኀይላቸው የታመኑ የቀደሙ አርበኞችም ራሳቸውን አላዳኑም። ምዕራፉን ተመልከት |