ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 14:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ሰው የሠራው ነገር ሁሉ ይበሰብሳል፥ ይጠፋል፤ ሰሪውም እንዲሁ ያልፋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ሥራ ሁሉ ፈጽሞ ይጠፋል፤ ሠሪውም ከሥራው ጋር ይጠፋል። ምዕራፉን ተመልከት |