ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 13:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 በደለኞች “ኃጢአት በሌለበት ሀብት ጥሩ ነው፤ ድህነት ግን መጥፎ ነው” ይላሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ደስ ቢለው፥ ቢያዝንም የሰው ልቡ ፊቱን ይለውጠዋል። ምዕራፉን ተመልከት |