ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 13:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ተጠበቅ፥ በጣም ተጠንቀቅ፤ የምትጓዘው ከውድቀትህ ጋር ነውና። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ከገዳይህ ጋር ትሄዳለህና ዕወቅ፤ አጥብቀህም ተጠበቅ። ምዕራፉን ተመልከት |