ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 11:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ከበራሪ ፍጡራን ታናሺቱ ንብ ናት፤ ምርቷ ግን ከጣፋጮች ጣፋጭ ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ንብ ከወፎች ሁሉ ታንሳለች፤ ማርዋ ግን ከሁሉ ይጣፍጣል። ምዕራፉን ተመልከት |