ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 10:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እግዚአብሐር ኃያላንን፥ ልዑላንን ከዙፋናቸው ገርስሷል፤ በምትካቸውም ትሑታንን አስቀምጧል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 እግዚአብሔር ያለቆችን ዙፋን ያፈርሳል፤ በእነርሱም ፋንታ የዋሃንን ይሾማል። ምዕራፉን ተመልከት |