ሮሜ 4:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቆጥርበት ሰው የተባረከ ነው።” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ኀጢአቱን፣ ጌታ ከቶ የማይቈጥርበት ሰው ምስጉን ነው።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቈጥርበት ሰው የተባረከ ነው!” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 እግዚአብሔርም በደሉን የማይቈጥርበት ሰው ብፁዕ ነው።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ጌታ ኃጢአቱን የማይቆጥርበት ሰው ብፁዕ ነው። ምዕራፉን ተመልከት |