ሮሜ 3:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 በመንገዶቻቸው ጥፋትና ጕስቍልና ይገኛሉ፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 በመንገዳቸው የሚገኘው ጥፋትና ጒስቊልና ነው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በመንገዳቸው ጥፋትና ጕስቍልና አለ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፥ ምዕራፉን ተመልከት |