Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ሮሜ 3:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

16 ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

16 በመንገዶቻቸው ጥፋትና ጕስቍልና ይገኛሉ፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

16 በመንገዳቸው የሚገኘው ጥፋትና ጒስቊልና ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

16 በመ​ን​ገ​ዳ​ቸው ጥፋ​ትና ጕስ​ቍ​ልና አለ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

16 ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፥

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ሮሜ 3:16
4 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

“እግሮቻቸው ደምን ለማፍሰስ ፈጣኖች ናቸው፤


የሰላምንም መንገድ አያውቁም።”


መንገዱ ሁልጊዜ የጸና ነው፥ ፍርድህ ከእርሱ በላይ እጅግ ከፍ ያለ ነው፥ በጠላቶቹ ላይ ግን ይቀልዳል።


ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች