ሮሜ 3:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 “አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቷል፤” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም14 “አፋቸው ርግማንና ምሬት ሞልቶበታል።” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 አፋቸው መራራ ነው፤ መርገምንም የተሞላ ነው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)14 አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል፤ ምዕራፉን ተመልከት |