Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ሮሜ 3:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

14 “አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቷል፤”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

14 “አፋቸው ርግማንና ምሬት ሞልቶበታል።”

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

14 አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

14 አፋ​ቸው መራራ ነው፤ መር​ገ​ም​ንም የተ​ሞላ ነው።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

14 አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል፤

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




ሮሜ 3:14
5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

አፉ በመርገም፥ በሽንገላና በዐመፃ የተመላ ነው፥ ከምላሱ በታች ተንኰልና ክፋት አሉ።


ሕግህን እንዳይረሱ አትግደላቸው፥ አቤቱ ጋሻዬ፥ በኃይልህ በትናቸው አውርዳቸውም።


መራርነትና ንዴት ቁጣም፥ ጩኸትና ስድብን ሁሉ፥ ከክፋት ሁሉ ጋር ከእናንተ ዘንድ ይወገድ።


ከአንድ አፍ በረከትና መርገም ይወጣሉ፤ ወንድሞቼ ሆይ! ይህ ሊሆን አይገባም።


ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች