ሮሜ 11:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ወይስ ብድሩን እንዲመልስ ለእርሱ አስቀድሞ የሰጠው ማን ነው?” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 “እግዚአብሔር መልሶ እንዲሰጠው፣ ለእግዚአብሔር ያበደረ ከቶ ማን ነው?” ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 ለእግዚአብሔር የሚያበድርና ያበደረውንም የሚወስድ ማነው?” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ብድሩን ይከፍል ዘንድ ለእርሱ አስቀድሞ ማን አበደረው?” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ወይስ አማካሪው ማን ነበር? ወይስ ብድራቱን ይመልስ ዘንድ ለእርሱ አስቀድሞ የሰጠው ማን ነው? ምዕራፉን ተመልከት |