ሮሜ 10:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃል፥ በአፉም መስክሮ ይድናልና። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 የምትጸድቀው በልብህ አምነህ ነው፤ የምትድነውም በአፍህ መስክረህ ነውና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ሰው በልቡ ሲያምን ይጸድቃል፤ በአፉም ሲመሰክር ይድናል፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በልቡ የሚያምን ይጸድቃልና፤ በአፉም የሚመሰክር ይድናልና። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ሰው በልቡ አምኖ ይጸድቃልና በአፉም መስክሮ ይድናልና። ምዕራፉን ተመልከት |