ራእይ 21:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርሷ ያመጣሉ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 የሕዝቦች ግርማና ክብር ወደ እርሷ ይገባል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 የመንግሥታት ገናናነትና ክብር ወደ እርስዋ ይገባሉ፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርስዋ ያመጣሉ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የአሕዛብንም ግርማና ክብር ወደ እርስዋ ያመጣሉ። ምዕራፉን ተመልከት |