ራእይ 16:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 በዕብራይስጥም አርማጌዶን ወደሚባል ስፍራ እስከተቱአቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እነርሱም ነገሥታቱን በዕብራይስጥ አርማጌዶን በሚባል ስፍራ ሰበሰቧቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 መናፍስቱም ነገሥታቱን በዕብራይስጥ አርማጌዶን በሚባል ስፍራ ሰበሰቡአቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 በዕብራይስጥም አርማጌዶን ወደሚባል ስፍራ እስከተቱአቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 በዕብራይስጥም አርማጌዶን ወደሚባል ስፍራ እስከተቱአቸው። ምዕራፉን ተመልከት |