ራእይ 14:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በአፋቸውም ውሸት አልተገኘም፤ ነውር የለባቸውም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 በአፋቸው ምንም ዐይነት ውሸት አልተገኘም፤ ነቀፋም የለባቸውም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 እነርሱ ሐሰት ተናግረው አያውቁም፤ ነቀፋም የሌለባቸው ናቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 በአፋቸውም ውሸት አልተገኘም፤ ነውር የለባቸውም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 በአፋቸውም ውሸት አልተገኘም፤ ነውር የለባቸውም። ምዕራፉን ተመልከት |