መዝሙር 95:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 በምስጋና ወደ ፊቱ እንድረስ፥ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ምስጋና ይዘን ፊቱ እንቅረብ፤ በዝማሬም እናወድሰው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 ወደ ፊቱ ቀርበን እናመስግነው፤ በዝማሬም ለእርሱ እልል እንበል! ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 እግዚአብሔርንም አመስግኑት፥ ስሙንም ባርኩ፥ ዕለት ዕለትም ማዳኑን አውሩ። ምዕራፉን ተመልከት |