መዝሙር 94:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በሕግ ስም ዓመፅን የሚሠራ የጥፋት ዙፋን ከአንተ ጋር አንድ ይሆናልን? ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ዐመፃን ሕጋዊ የሚያደርግ፣ የጥፋት ዙፋን ከአንተ ጋራ ሊያብር ይችላልን? ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 በሕግ ሽፋን በተቀነባበረ ተንኰል ለተዛባ ፍትሕ ተባባሪ ትሆናለህን? ምዕራፉን ተመልከት |