መዝሙር 89:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 ዘሩ ለዘለዓለም፥ ዙፋኑም በፊቴ እንደ ፀሐይ ይኖራል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 በሰማይ ታማኝ ምስክር ሆና እንደምትኖረው፣ እንደ ጨረቃ እርሱ ለዘላለም ይመሠረታል።” ሴላ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 በሰማይ በእውነተኛነት እንደምትመሰክረው እንደ ጨረቃም የጸና ይሆናል።” ምዕራፉን ተመልከት |