መዝሙር 89:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 ጽኑ ፍቅሩን ከእርሱ አላርቅም፥ በእውነቴም አልበድልም፥ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም34 ኪዳኔን አላፈርስም፤ ከአፌ የወጣውንም አላጥፍም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም34 ከእርሱ ጋር የገባሁትን ቃል ኪዳን አላፈርስም፤ ለእርሱ ከሰጠሁትም የተስፋ ቃል አንዱን እንኳ አላስቀርም። ምዕራፉን ተመልከት |